በቢሾፍቱ ከተማ በተፈጠረ ግጭት ሳቢያ በአየር ኃይል ግቢ ወጣቶች ተጠግተዋል
Your browser doesn’t support HTML5
ሰሞኑን በቢሾፍቱ ወይም ደብረ ዘይት ከተማ ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ሳቢያ፣ በአየር ኃይል ግቢ፣ ከ2ሽህ በላይ ወጣቶች ተጠግተው እንዳሉ ታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5