"በፕሬዝዳንትነቴ ላገኝ ከሚገባኝ ጋ የሚገናኝ አይደለም"- ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
Your browser doesn’t support HTML5
የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በቀድሞ ፓርቲያቸው ኦሕዴድ የአንድ ጊዜ ስጦታ ሊያበረክትላቸው እንደሆነ ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።
ይህ ውሳኔ እስካሁን ሲያነሱት ት ከነበረው የመብት ጥያቄ ጋ የሚገናኝ እንዳልሆነ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5