የአድዋ ፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ ግንባታ

Your browser doesn’t support HTML5

የአድዋ ፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ለመነጋገር አዲስ አበባ በሚገኘው ሸራተን ሆቴል ጥር ሰባት ቀን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የተገኙበት ጉባዔ ተካሂዷል።