የኦፌኮ አመራር አባላት ችሎት በመዳፈር የእሥር ቅጣት ተጣለባቸው
Your browser doesn’t support HTML5
በእሥር የሚገኙት አራቱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባላት እነ ጉርሜሳ አያኖ ችሎት በመዳፈር ወንጀል ዛሬም ተጫማሪ የእሥር ቅጣት ተጣለባቸው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5