የኦፌኮ አመራር አባላት ችሎት በመዳፈር የእሥር ቅጣት ተጣለባቸው

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በእሥር የሚገኙት አራቱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባላት እነ ጉርሜሳ አያኖ ችሎት በመዳፈር ወንጀል ዛሬም ተጫማሪ የእሥር ቅጣት ተጣለባቸው፡፡