ኢትዮ‑አሜሪካዊው ምሁር በትረምፕ ንግግር ላይ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢሚግራንቶች ለአሜሪካ ሸክም ሳይሆኑ ሃብት ናቸው ሲሉ የቴክሳሷ ዳላስ ውስጥ የምጣኔ ኃብት ምሁርና ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር መሐመድ አባጀበል ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5