በክረምት ኦሎምፒክ አበረታች በመውሰድ የተከሰሱ 28 የሩሲያ አትሌቶች

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

እአአ በ2014 ሶቼ ባዘጋጀችው የክረምት ኦሎምፒክ ውድድር ወቅት አበረታች መድሃኒት በመውሰድ የተከሰሱ 28 የሩሲያ አትሌቶች፣ ያስመዘገቧቸው ውጤቶች እንዲሠረዙና ዕድሜ ልክ ከኦሎምፒክ ውድድሮች እንዲተገዱ መደረጋቸው ይታወሳል።