በሰሜን ወሎ ዞን ሰዎች እየታሰሩ መሆኑን ነዋሪዎች ገለፁ
Your browser doesn’t support HTML5
በሰሜን ወሎ በወልዲያ፣ በመርሳ፣ በቆቦና በሌሎች የዞኑ ከተሞች ከተፈጠረው ግጭት በኋላ ዛሬም ሰዎች እየታሰሩ መሆኑን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።
Your browser doesn’t support HTML5