ፕሬዚዳንት ትረምፕ ዛሬ ምሽት ለኮንግረሱ ንግግር ያደርጋሉ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ሃገራቸው የምትገኝበትን አጠቃላይ ሁኔታ የሚዘረዝረውንና የወደፊት አቅጣጫቸውን የሚያመላክቱበትን የመጀመሪያ ንግግራቸውን ለተወካዮች ምክር ቤቱ ጥምር ጉባዔ ዛሬ ማታ ያደርጋሉ።