የሰሜን ወሎ ዞን የዛሬ ውሎ- በመርሳ ዛሬ ወጣቶች መደብደባቸውን ነዋሪዎች ገልፀዋል
Your browser doesn’t support HTML5
በሰሜን ወሎ በወልዲያ፣ በመርሳ፣ በቆቦና በሌሎች የዞኑ ከተሞች ውጥረት እስከዛሬ መቀጠሉንና ወጣቶች ከየቤቱ እየተለቀሙ እየታሰሩ መሆኑን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለጹ።
Your browser doesn’t support HTML5