ሁለቱ የኢንተርኔት አምደኞች የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አልቀረቡም

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት ጉዳያቸው እንደገና እየታየ የሚገኘው ሁለቱ የኢንተርኔት አምደኞች፣ ዛሬ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን ሳያቀርቡ ቀሩ።