የእስራኤል ውሳኔ በኤርትራውያን እና ሱዳናውያን ስደተኞች ላይ
Your browser doesn’t support HTML5
ተከስተ የማነ ከሰባት ዓመት በፊት ሀገሩን ኤርትራን ለቆ የሊቢያ በረሃን አቋርጦ እስራኤል የገባው በፖለቲካ ስደት እንደሆነ ይናገራል።
Your browser doesn’t support HTML5