ድምጽ 'Struggle From Afar'- መጽሐፍ ይመረቃል ጃንዩወሪ 24, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 ቅዳሜ በ1/27/2018 ሜሪላንድ ሲልቨርስ ስፕሪንግ የሚከናወነው በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያት የመብት ተሟጋችነት አስተዋፅዖ ታሪክ የሚዘክረው የዶክተር ማይገነት ሽፈራው መጽሐፍ “Struggle From Afar” ይምረቃል፡፡