መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ የወልድያን "የግፍ ግድያ" አወገዙ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ወልድያ ከተማ የመንግሥት ታጣቂዎች ፈፅመውታል ያሉትን የግፍ ግድያ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ አውግዘውታል።