መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ የወልድያን "የግፍ ግድያ" አወገዙ
Your browser doesn’t support HTML5
ወልድያ ከተማ የመንግሥት ታጣቂዎች ፈፅመውታል ያሉትን የግፍ ግድያ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ አውግዘውታል።
Your browser doesn’t support HTML5