ተፈናቃዮች በከፍተኛ ችግር ላይ መሆናቸውን ገለጹ

Your browser doesn’t support HTML5

ከኢትዮጵያ ሶማሌና ከሶማሌላንድ የተለያዩ ከተሞች የተባረሩ ተፈናቃይ የኦሮሞ ተወላጆች፤ በባሌ ዞን ውስጥ የምግብ እጥረትን ጨምሮ ለተለያዩ ችግሮች መጋለጣቸውን ገለጹ። የዞኑ አስተዳዳሪ ፤ “እርዳታ እየሰጠንና የተቻለንን እያደረግን ነው ለሁሉም ግን በቂ ነው ማለት አንችልም።” ብለዋል።