ወልድያ ከተማ በተፈጠረ ግጭት ሰባት ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በአማራ ክልል ወልድያ ከተማ ሲካሄድ በነበረው ሀይማኖታዊ ክብረ በዓል በተፈጠረ ግጭት ሰባት ሰዎች እንደተገደሉ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሰዎች እንደቆሰሉ ተገለፀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5