ድምጽ "ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋም ይፈታል ብለን ተስፋ እናደርጋለን"- የኦክስፋም ኖቪብ ዳይሬክተር ፋራህ ካሪሚ ጃንዩወሪ 17, 2018 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 በእስር ላይ የሚገኘው ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ኦክስፋም ኖቪብ እና ፔን ኢንተርናሽናል በተባሉ ሁለት ዓለም አቀፍ ድርጅቶች የ2018 ተሸላሚ ሆኗል።