የኦፌኮ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ከእሥር ተለቀቁ
Your browser doesn’t support HTML5
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና የተመሰረተባቸው ክስ ተቋርጦ ዛሬ መፈታታቸው ታወቀ፡፡ አያሌ ደጋፊዎቻቸው እና የኦፌኮ አባላት በቤታቸው አካባቢ በአጀብ ተቀብለዋቸዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5