የፖለቲካ እሥረኞችን መፍታት ሀገሪቱ ከጋባችበት አጣብቂኝ ለማውጣት ያግዛል - ፓርቲዎች
Your browser doesn’t support HTML5
ኢህአዴግ እሥረኞችን ለመፍታትና ማዕከላዊን ለመዝጋት በወሰደው አቋም ወላዋይነትን አሳይቷል ሲሉ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/እና ሰማያዊ ፓርቲ ነቅፈዋል።
Your browser doesn’t support HTML5