ድምጽ የፖለቲካ እሥረኞችን መፍታት ሀገሪቱ ከጋባችበት አጣብቂኝ ለማውጣት ያግዛል - ፓርቲዎች ጃንዩወሪ 17, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ኢህአዴግ እሥረኞችን ለመፍታትና ማዕከላዊን ለመዝጋት በወሰደው አቋም ወላዋይነትን አሳይቷል ሲሉ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/እና ሰማያዊ ፓርቲ ነቅፈዋል።