ኢትዮጵያ የፖለቲካ መሪዎችንና ታሣሪዎች የመፍታት ውሳኔ ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ሌሎችም ታሣሪዎች ለመፍታት የደረሰበት ውሳኔ የሚያበረታታ የመጀመሪያ እርምጃ ነው ሲል በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ተናግሯል።