ኢትዮጵያ የፖለቲካ መሪዎችንና ታሣሪዎች የመፍታት ውሳኔ ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ሌሎችም ታሣሪዎች ለመፍታት የደረሰበት ውሳኔ የሚያበረታታ የመጀመሪያ እርምጃ ነው ሲል በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ተናግሯል።
Your browser doesn’t support HTML5