የኦፌኮ አባላት በምስክርነት የቆጠሯቸው የመንግሥት ባለሥልጣናት እንዳይቀርቡ ተወሰነ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባላት እነ ጉርሜሳ አያኖ በምስክርነት የቆጠሯቸው ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት እንዳይቀርቡ ወሰነ።
Your browser doesn’t support HTML5