በኢትዮጵያ የውጭ ጉዲፈቻን የሚከለክል ሕግ ፀደቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው ስብሰባ የውጭ ጉዲፈቻን የሚከለክል ሕግ አፅድቋል፡፡ በዚህም መሠረት የውጭ ሀገር ዜጎች ኢትዮጵያውያን ሕፃናትን በጉዲፈቻ መውሰድ አይችሉም፡፡
Your browser doesn’t support HTML5