ድምጽ በደቡብ ክልል የመኢአድ አባላት መታሰራቸው ተገለፀ ጃንዩወሪ 10, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በደራሼ ወረዳ የአመራር አባሎቹ የድርጅቱን ልሣን ጋዜጣ በማሰራጨታቸው እና በመሸጣቸው ምክንያት መታሰራቸውን፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ፡፡