የአፍሪካ ሕብረት የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ግለሰቦች የመፍታት ወሳኔ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ሌሎችን ግለሰቦች ለመፍታት የደረሰበት ውሳኔ የሚያበረታታ ነው ሲል የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5