ድምጽ "በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራን የመሳሰሉ አያሌ የዜጎች ማሰቃያ ስፍራዎች አሉ” - ሰመጉ ጃንዩወሪ 08, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 መንግሥት ለሰብዓዊ መብቶች መከበርና ለዲሞክራሲ መስፈን ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር እንዲያሳይ ሰመጉ ጠየቀ፡፡