"በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራን የመሳሰሉ አያሌ የዜጎች ማሰቃያ ስፍራዎች አሉ” - ሰመጉ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

መንግሥት ለሰብዓዊ መብቶች መከበርና ለዲሞክራሲ መስፈን ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር እንዲያሳይ ሰመጉ ጠየቀ፡፡