ኤድ ሮይስ የኢትዮጵያ መንግሥት እሥረኞችን ለመፍታት የገባውን ቃል እንዲያከብር ጠየቁ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

ኤድ ሮይስ በምክር ቤቱ የካሊፎርኒያን 39ኛውን ወረዳ ማለትም የኦሬንጅ የሎስ አንጀለስ እና የሳን በርናርዲኖ ነዋሪዎችን ይወክላሉ።