ድምጽ የፖለቲካ እስረኞች እንደሚፈቱ የተደረሰበት ውሳኔ እያነጋገረ ነው ጃንዩወሪ 04, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ገዥው ፓርቲ አህአዴግና መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችና ግለሠቦች ያሏቸውን ለመፍታት የደረሱበት ውሳኔ መነሻ፣ ከሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር እያነጋገረ ነው፡፡