የፖለቲካ እስረኞች እንደሚፈቱ የተደረሰበት ውሳኔ እያነጋገረ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
ገዥው ፓርቲ አህአዴግና መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችና ግለሠቦች ያሏቸውን ለመፍታት የደረሱበት ውሳኔ መነሻ፣ ከሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር እያነጋገረ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5