ድምጽ ሙጋቤን ዘልፈሻል የተባለች አሜሪካዊት ነፃ ወጣች ጃንዩወሪ 04, 2018 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የቀድሞውን የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ሮቤርት ሙጋቤን ባለፈው ዓመት ዘልፈሻል በሚል ታስራ የነበረችን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጋ ክሥ አንድ የሃገሪቱ ፍርድ ቤት ውድቅ አድርጎ በነፃ አሰናብቷታል።