ሙጋቤን ዘልፈሻል የተባለች አሜሪካዊት ነፃ ወጣች

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞውን የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ሮቤርት ሙጋቤን ባለፈው ዓመት ዘልፈሻል በሚል ታስራ የነበረችን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጋ ክሥ አንድ የሃገሪቱ ፍርድ ቤት ውድቅ አድርጎ በነፃ አሰናብቷታል።