ኢህአዴግ ስለ አመራር ድክመቱ ተናገረ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በአመራር ድክመት የተፈጠሩትን አደጋዎችና ሥጋቶች ለመቅረፍ በሚያስችል መግባባትና ስምምነት ግመገማውን ማጠናቀቁ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡