ድምጽ የመንግሥት ባለሥልጣናት ለኦፌኮ አባላት ምስክርነት ውሳኔ ቀጠሮ ተሰጠ ዲሴምበር 28, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በእነ ጉርሜሳ አያኖ ጉዳይ በሚመሰክሩበት አግባብ ውሳኔ ለመስጠት ቀጠሮ ቆርጧል፣ ሌሎች ተለዋጭ ቀጠሮዎችንም ሰጥቷል፡፡