የመንግሥት ባለሥልጣናት ለኦፌኮ አባላት ምስክርነት ውሳኔ ቀጠሮ ተሰጠ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በእነ ጉርሜሳ አያኖ ጉዳይ በሚመሰክሩበት አግባብ ውሳኔ ለመስጠት ቀጠሮ ቆርጧል፣ ሌሎች ተለዋጭ ቀጠሮዎችንም ሰጥቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5