ቦንቱ በቀለ - ስለ አባቷ

Your browser doesn’t support HTML5

"መታከምም ሆን ማንበብ ተከልክሏል" የምትለው በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ም/ሊቀመንበር ልጅ ወ/ት ቦንቱ በቀለ አባቷን ልትጠይቅ ስትሄድ መታመማቸውን እንደነገሯት ተናግራለች።