ድምጽ ቦንቱ በቀለ - ስለ አባቷ ዲሴምበር 27, 2017 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 "መታከምም ሆን ማንበብ ተከልክሏል" የምትለው በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ም/ሊቀመንበር ልጅ ወ/ት ቦንቱ በቀለ አባቷን ልትጠይቅ ስትሄድ መታመማቸውን እንደነገሯት ተናግራለች።