ድምጽ ዕጩ ፕሬዚዳንት ዊአ “አሸንፌአለሁ” እያለ ነው ዲሴምበር 27, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ላይቤሪያዊያን መጭውን ፕሬዚዳንታቸውን ለመምረጥ ትናንት ሲሰጡ የዋሉትን ድምፅ ውጤት በጉጉት እየጠበቁ መሆናቸውን እየገለፁ ነው።