ግብፅ በኅዳሴ ግድብ ላይ የሚደረጉ ውይይቶች በተመለከተ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኅዳሴ ግድብ ላይ የሚደረጉ ውይይቶችን ወደፊት ለማራመድ የሚያስችል አዲስ ሃሣብ ማቅረባቸውን ኢትዮጵያ ውስጥ ጉብኝት ላይ ያሉት የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰምሃ ሹክሪ አስታውቀዋል።