ግብፅ በኅዳሴ ግድብ ላይ የሚደረጉ ውይይቶች በተመለከተ
Your browser doesn’t support HTML5
በኅዳሴ ግድብ ላይ የሚደረጉ ውይይቶችን ወደፊት ለማራመድ የሚያስችል አዲስ ሃሣብ ማቅረባቸውን ኢትዮጵያ ውስጥ ጉብኝት ላይ ያሉት የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰምሃ ሹክሪ አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5