በኦፌኮ ሊቀመንበር በዶ/ር መረር ጉዲና ላይ ተጨማሪ ማስረጃ ቀረበ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራሉ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በኦሮሞ ፌዳራሊስት ኮንግረስ /ኦፌኮ/ ሊቀ መንበር በዶ/ር መረር ጉዲና ላይ አሥር ሲዲ ተጨማሪ ማስረጃ ማቀረቡ ተሰማ። የተከሳሹ ጠበቃ ተቃውሞአቸውን ለፍርድ ቤት ማቅረባቸውን ይናገራሉ።