በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች ግጭት ለተፈናቀሉ ድጋፍ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመደገፍ የበኩላቸውን እያደረጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርና ዓለምቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5