በምሥራቅ ሀረርጌ ዞን ከሶማሌ ክልል የመጣ ልዩ ኃይል የ6 ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ነዋሪዎች ገለፁ

Your browser doesn’t support HTML5

በምሥራቅ ሀረርጌ ዞን ጉሚ ቦርደዴ ወረዳ ኦቦንሳ ቀበሌ ገበሬ ማኅበር ከሶማሌ ክልል የመጣው ልዩ ኃይል ዛሬ ጠዋት በደረሰው ጥቃት የ6 ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ነዋሪዎችና የወረዳ ባለሥልጣናት ገልፀዋል፡፡