በመቀሌ ጤፍ ዱቄት ከኖራ ደባልቆ ያቀረበ ነጋዴ ታሠረ
Your browser doesn’t support HTML5
በመቀሌ ከተማ የጤፍ ዱቄት ከኖራ ደባልቆ ለማረሚያ ቤት በማቅረብ የተጠረጠረ ነጋዴ፣ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ታውቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5