የኢህአዴግ መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በአለፈው ዓመት በድርጅቱ የተጀመረውን “በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄ አፈፃፀም” የሚለውን በዝርዝር መገምገም መጀመሩን በመጥቀስ ማምሻውን መግለጫ አውጥቷል፡፡