መኢአድ በዜጎቻችን ላይ የሚፈፀመው ብሔር ተኮር ግድያ በአስቸኳይ እንዲቆም ጠየቀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አሁን በሀጋሪቱ እየታየ ነው ያለው ዘር ተኮር ግድያ እንዲቆም፣ ጠየቀ፡፡