ሦስት ፓርቲዎች በዋሺንግተን ዲሲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
Your browser doesn’t support HTML5
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ፣ ሰማያዊ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5