በደቡብ ሱዳን የሰላም ሥምምነት ጉዳይ በአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ ተጀመረ
Your browser doesn’t support HTML5
ከሁለት ዓመታት በፊት የተፈረመው የደቡብ ሱዳን የሰላም ሥምምነት እንዲተገበር የተቀናጀ ግፊት የሚያደርግ ስብሰባ ዛሬ በአፍሪካ ሕብረት ተጀምሯል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5