ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም በምሥራቅና ምዕራብ ሐረርጌ ስለተፈጠረው ግጭት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን በምሥራቅና ምዕራብ ሐረርጌ እንደዚሁም በሌሎች አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶች ስለጠፋው ሕይወት ማዘናቸውን ገልፀዋል፡፡