ጥቃት ተፈፀመብን ያሉ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች ወደ አካባቢያቸው ተመለሱ

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በገጠማቸው ችግር ምክንያት ወደ አከባቢያቸው መመለሳቸውን ገልጸዋል።