ሻምቡ ውስጥ በሁለት የትግራይ ተማሪዎች መገደል የተጠረጠሩ ተማሪዎች ተያዙ

Your browser doesn’t support HTML5

ምሥራቅ ሃረርጌ ጨለንቆ ውስጥ በ15 ሰዎች ላይ የተፈፀመው ግድያ “የመብት ጥያቄ በማንሳታቸው ብቻ የተፈፀመባቸው ዘግናኝ እርምጃ ነው” ሲሉ የዞኑ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አማርረዋል።