ድምጽ የሰመጉ መግለጫ ዲሴምበር 11, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 "ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ የሰብአዊ መብቶች አያይዝ እያሽቆለቆለ በመሄዱ ምክንያት የተፈጠሩ ችግሮች ለሀገሪቱ ደኅንነትና ህልውናም ጭምር አስጊ ደረጃ ላይ ደርሰዋል" ሲል ሰመጉ አስታውቋል።