የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚዎቹ ላይ አዲስ የኮፒውተር ሥለላ ውንጀላ ቀረበበት

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት በተቃዋሚዎች ላይ በአዲስ መልኩ የተጠናከረ የኮምፒውተር ሥለላ እያደረገ መሆኑን የመብት ድርጅቱ ሒውማን ራይትስ ወች አስታወቀ።