የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚዎቹ ላይ አዲስ የኮፒውተር ሥለላ ውንጀላ ቀረበበት
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መንግሥት በተቃዋሚዎች ላይ በአዲስ መልኩ የተጠናከረ የኮምፒውተር ሥለላ እያደረገ መሆኑን የመብት ድርጅቱ ሒውማን ራይትስ ወች አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5