አጭር ድምጽ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚዎቹ ላይ አዲስ የኮፒውተር ሥለላ ውንጀላ ቀረበበት ዲሴምበር 07, 2017 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ መንግሥት በተቃዋሚዎች ላይ በአዲስ መልኩ የተጠናከረ የኮምፒውተር ሥለላ እያደረገ መሆኑን የመብት ድርጅቱ ሒውማን ራይትስ ወች አስታወቀ።