ድምጽ "የቅሬታዎቹ ሁሉ መነሻ የ2007ቱ ምርጫ ውጤት ነው"- ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ዲሴምበር 06, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጠሩ ያሉ ቅሬታዎች እና ተቃውሞዎች ዋንኛ መነሻ ኢህአዴግና አጋሮቹ መቶ በመቶ ያሸነፉበት የ2007 ምርጫ ውጤት ነው - ይላሉ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፡፡