በአፋር ክልል ጀርመናዊውን ቱሪስት የገደሉ ታጣቂዎች ማንነት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በአፋር ክልል በጉብኝት ላይ የነበሩትን ጀርመናዊ ቱሪስት የገደሉትን ታጣቂዎች ማንነት ለማጣራት ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡