የአፍሪካ ኢኮኖሚ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተጀመረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በአንድ ሀገር የሚተከል የአስተዳደር ዓይነት ለውጥን፣ ልማትንና ዲሞክራሲያዊ ግንባታን የሚያብራራ እና የሚገፋ ኃይል እንደሆነ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታወቁ፡፡