ሰንዓ ውስጥ ኢትዮጵያዊያን በጦርነት ተጠምደዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የመን ዋና ከተማ ሳንዓ ውስጥና በአካባቢዋ የቀድሞ አጋሮች በነበሩት የሁጢ አማፂያንና በቀድሞው ፕሬዚዳንት አሊ አብደላ ሳለህ ታማኝ ኃይሎች መካከል በተቀሰቀሰውና ላለፉት በርካታ ቀናት እየተካሄደ ባለው የከበደ ውጊያ በአሥሮች የሚቆጠሩ ሰዎች መገደላቸው እየተሰማ ነው።