"የይግባኝ ውሳኔ ግልባጭ ሳይሰጠን ከሁለት ዓመት በላይ ተቆጥሯል"- የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ጠበቃ

Your browser doesn’t support HTML5

በዚህ ምክኒያት ፍትሕ የማግኘት መብታቸው እንደተጣሰና በማረሚያ ቤት ይደርስብናል የሚሉትን በደል እንኳን በአግባቡ ማመልከት እንዳልቻሉ ጠበቃው ገልፀዋል።